ኑ! 60ኛ ዓመት ልደቱን እናክብርለት!

Date:

ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል! ነገረ መጻሕፍት!

“ፍቅር እስከ መቃብር” የታተመበትን 60ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀ ልዩ ፕሮግራም!

አዘጋጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ።

አቅራቢዎች:- 
ሽብሩ ተድላ (ኤመረተስ ፕሮፌሰር)/ ታዬ አሰፋ (PhD.)/ ጌታቸው በለጠ/  ሕይወት እምሻው/ መአዛ ወርቁ/ እሸቱ ጥሩነህ/ እንዳለጌታ ከበደ።

ቀን:- መጋቢት 12/ 2018 ዓ.ም፣ ቅዳሜ፣ ከ8:00 ጀምሮ።

የዝግጅት ቦታ:- FSS አዳራሽ።

ይህ ፕሮግራም የተዘጋጀው በዶክተር ያሬድ ኢሳያስ
ከተጻፉት ሁለት መጻሕፍት ሽያጭ በተገኘ ገቢ ነው።

በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው
Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic

ለበለጠ መረጃ:-    0976066720
                               0900651010

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...