አርሰናል የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሆኗል !

Date:

አርሰናል የ ዘንድሮው የ 2025/26 የውድድር ዘመን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።

ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት ከበርንማውዝ ያደረገውን ጨዋታ 1ለ1 አጠናቋል።

የዚህን ጨዋታ ውጤት ተከትሎ አርሰናል አንድ ጨዋታ እየቀረው በ 8️⃣2️⃣ ነጥቦች ዋንጫውን አሸንፏል።

በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚሰለጥነው አርሰናል ከ 2️⃣2️⃣ አመታት በኋላ የእንግሊዝ የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አንስቷል።

አርሰናል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ለ 1️⃣4️⃣ኛ ጊዜ ነው ማሸነፍ የቻለው።

በፕሪሚየር ሊጉ :-

  • ማንችስተር ሲቲ 2️⃣ኛ እንዲሁም
  • ማንችስተር ዩናይትድ 3️⃣ኛ ደረጃ በመያዝ አመቱን ማጠናቀቃቸውን አረጋግጠዋል።

በመላው ዓለም በርካታ ተከታታዮች ያሉት ተወዳጁ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዘንድሮው የውድድር ዘመን የፊታችን እሁድ ይጠናቀቃል።

@tikvahethsport   

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...

«ግብጽ ዛቻውን አቁማ ወደ ድርድር ትግባ!»

ታዋቂው የአፍሪካ ፖለቲካ ተንታኝ ዶ/ር ዴቪድ ማትሳንጋ ግብጽ በኢትዮጵያ...