ኢትዮጵያና ኬንያ የኃይል አቅርቦት ስምምነት አደረጉ

Date:

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኬንያው የኤሌክትሪክ ኃይል ኩባንያ (KPLC) ጋር አዲስ የኃይል ሽያጭ ስምምነት ተፈራረመ።

በስምምነቱ መሠረት ኬንያ በአንድ ኪሎ ዋት ሰዓት ኢነርጂ 24 ብር ከ07 ሳንቲም፣ እንዲሁም ለዲማንድ ቻርጅ 1,010 ብር ከ89 ሳንቲም ትከፍላለች።

አገልግሎቱ በላከልን መረጃ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው እና የKPLC ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር ኢ/ር ጆሴፍ ሲሮር በጋራ ፈርመውታል።

በድንበር አካባቢዎች አስተማማኝ የኃይል አቅርቦትን ለማስፋፋት፣ የሁለቱን ሀገራት የኢኮኖሚና ሰላም ትብብር ለማጠናከር እንዲሁም የምስራቅ አፍሪካን የተቀናጀ የኃይል አቅርቦት ሥርዓት (Regional Power Pool) እውን ለማድረግ ያለመ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጠቅላይ መሪ ለአባታቸው ግድያ “የበቀል እርምጃ” እንደሚወሰድ ተናገሩ

የኢራን ጠቅላይ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ በጽሑፍ ባስተላለፉት መልዕክት አባታቸው...

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የመጨረሻ ልምምዱን ሰርቷል

ቡድኑ ነገ የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ዙር የመልስ ጨዋታውን...

ኢራን ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር አለመጠየቋን አስታወቀች

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኢስማኤል ባጋይ፤ አገራቸው...

ሱዳን ዉስጥ ለሦስት ዓመታት የተካሄደው ጦርነትን ሰለ ማቆም

የሱዳን ብሔራዊ ጦር ለሦስት ዓመታት የተካሔደውን ጦርነት ለማቆም አሜሪካ...