“እስራኤል ጠላታችን ናት” – ግብፅ

Date:

የግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ አልሲሲ እስራኤልን በጠላትነት ፈረጁ።

አልሲሲ “እመኑኝ እስራኤል ጠላታችን ናት” ሲሉ ተደምጠዋል።

ፕሬዚዳንቱ አክለውም፣ “ጠላት በእኛ ላይ ያለውን አመለካከት መቀየር አስፈላጊ ነው” ብለዋል።

“እስከዛሬ ይህን ቃል የሚጠቀሙት ፍልስጤማውያን ነበሩ” ያሉት አብዱልፈታህ አልሲሲ፣ “አሁን ግን ሁላችንም ተመሳሳይ አቋም የምናሳይበት ጊዜ ላይ እንገኛለን” በማለት ተናግረዋል።

ግብፅ እስራኤልን በጠላትነት ስትፈርጅ ከ1977 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ተገልጿል።

የፕሬዚዳንት አልሲሲ ንግግር ግብፅ በእስራኤል በኩል የደህንነት ስጋት ውስጥ መግባቷን ያመላከተ ተደርጎ ተወስዷል። 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...