እንኳን ደስ አለን

Date:

!

በናይጄሪያ አቡከታ በተካሄደው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመርያው ቀን የፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያ በ1500 ሜትር ሴት ከ18 ዓመት በታች በኤልሳቤጥ አማረ የብር ሜዳልያ ፣ በደስታ ታደሰ የነሃስ ማዳልያ ማግኘት ችላለች::

እንዲሁም በ1500 ሜትር ወንድ ከ18 ዓመት በታች ሳሙኤል ገብረሃዋርያ የነሃስ ሜዳልያ ለኢትዮጵያ ማስገኘት ችሏል።(ኢአፌ)

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...