!
በናይጄሪያ አቡከታ በተካሄደው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመርያው ቀን የፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያ በ1500 ሜትር ሴት ከ18 ዓመት በታች በኤልሳቤጥ አማረ የብር ሜዳልያ ፣ በደስታ ታደሰ የነሃስ ማዳልያ ማግኘት ችላለች::
እንዲሁም በ1500 ሜትር ወንድ ከ18 ዓመት በታች ሳሙኤል ገብረሃዋርያ የነሃስ ሜዳልያ ለኢትዮጵያ ማስገኘት ችሏል።(ኢአፌ)
!
በናይጄሪያ አቡከታ በተካሄደው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመርያው ቀን የፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያ በ1500 ሜትር ሴት ከ18 ዓመት በታች በኤልሳቤጥ አማረ የብር ሜዳልያ ፣ በደስታ ታደሰ የነሃስ ማዳልያ ማግኘት ችላለች::
እንዲሁም በ1500 ሜትር ወንድ ከ18 ዓመት በታች ሳሙኤል ገብረሃዋርያ የነሃስ ሜዳልያ ለኢትዮጵያ ማስገኘት ችሏል።(ኢአፌ)
በብዛት የተነበቡ
Ethio Habesha Printing and Advertising PLC brings 25 years of expertise to the print media landscape.
© Ghion Magazine ግዮን መጽሔት. All Rights Reserved.
Produced by Ha Geez.
