የመምህር ዘላለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) የ፵ ቀን መታሰቢያ ጥሪ

Date:



​”የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው!” (ምሳሌ ፲፥፯)

​በሕይወትና በቃል ትምህርታቸው ብዙዎችን ወደ ብርሃን የመለሱት የተወደዱት መምህራችን መምህር ዘላለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) ካረፉ ፵ ቀናት ተቆጠሩ።

​የመታሰቢያው ቀን፦ ረቡዕ ሚያዝያ ፯ ቀን ፪ሺ፲፰ ዓ.ም.

ለመጨረሻ ጊዜ የስብከት አገልግሎት በሰጡበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

​ የሥነ-ሥርዓቱ ዝርዝር፦

​ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በጸሎተ ፍትሐት ይታሰባል።

​ከጸሎተ ፍትሐቱ በኋላ መምህሩን በዝማሬ እንደሸኘናቸው ሁሉ፣ በአንድነት እየዘመርን በካቴድራሉ አዳራሽና በተዘጋጀው ድንኳን ለመታሰቢያቸው የተዘጋጀውን ጸበል ጸዲቅ እንድንቀምስ ቤተሰቦቻቸው በአክብሮት ጥሪ አቅርበዋል።

​የመምህራችን የወልደ ሰማዕት የአገልግሎት ጸጋና በረከት ይደርብን። ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የኢራን ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን በድጋሚ መዝጋቱን የአገሪቱ መገናኛ ብዙኃን ዘገቡ

የኢራን መገናኛ ብዙኃን የአገሪቱ ጦር የሆርሙዝ ወሽመጥን ዳግም መቆጣጠር...

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት ክብረ በዓል

ዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ስኩል 20ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ...

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለ20 አትሌቶች  የማስጠንቀቂያ አውጥቷል

በውድድሩ ላይ ያልተገኛችሁ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይመለከታል የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዓለምአቀፍ...

የአሜሪካ እና የኢራን ድርድር፤ ለወረራ የታለመ ማደናገሪያ? ሩሲያ ማስጠንቀቂያ ሰጠች!

በአሜሪካ እና በኢራን መካከል የሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ውጥረትን ለመቀነስ...