የመምህር ዘላለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) የ፵ ቀን መታሰቢያ ጥሪ

Date:



​”የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው!” (ምሳሌ ፲፥፯)

​በሕይወትና በቃል ትምህርታቸው ብዙዎችን ወደ ብርሃን የመለሱት የተወደዱት መምህራችን መምህር ዘላለም ወንድሙ (ወልደ ሰማዕት) ካረፉ ፵ ቀናት ተቆጠሩ።

​የመታሰቢያው ቀን፦ ረቡዕ ሚያዝያ ፯ ቀን ፪ሺ፲፰ ዓ.ም.

ለመጨረሻ ጊዜ የስብከት አገልግሎት በሰጡበት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል

​ የሥነ-ሥርዓቱ ዝርዝር፦

​ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት፣ የገዳማትና አድባራት አስተዳዳሪዎች፣ እንዲሁም በርካታ ምዕመናን በተገኙበት በጸሎተ ፍትሐት ይታሰባል።

​ከጸሎተ ፍትሐቱ በኋላ መምህሩን በዝማሬ እንደሸኘናቸው ሁሉ፣ በአንድነት እየዘመርን በካቴድራሉ አዳራሽና በተዘጋጀው ድንኳን ለመታሰቢያቸው የተዘጋጀውን ጸበል ጸዲቅ እንድንቀምስ ቤተሰቦቻቸው በአክብሮት ጥሪ አቅርበዋል።

​የመምህራችን የወልደ ሰማዕት የአገልግሎት ጸጋና በረከት ይደርብን። ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጆቻቸው ሁሉ መጽናናትን እንመኛለን።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የእግር ኳስ ዳኝነት በኢትዮጵያ

ገነነ መኩሪያ (ሊብሮ) ግዮን መጽሔት :- እግር ኳስ...

ከ989 ሚሊዮን ብር በላይ የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የጉምሩክ ኮሚሽን ከግንቦት 27 እስከ ሰኔ 3 ቀን 2018...

“እኔ እስካለሁ ድረስ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ ባለቤት አትሆንም!”

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ትናንት ሰኔ 5 ቀን...

አገር እንዲህ ዓይንህን ለአፈር ይባላል?

በተጀመረው የአለም ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ በሜክሲኮ መሸነፏን ተከትሎ አፍሪካ...