የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ ማሞ ምህረቱ በዛሬው ዕለት በተጀመረው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ፎረም የተናገሩት እንደሆነ የሀገር ውስጥ ሚድያ ዘግቧል፡፡
በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ የውጪ ምንዛሬ እጥረትን መፍታት እንደተቻለ እና የግሉን ዘርፍ የሚያሳትፍ የፋይናንስ ዘርፍ እውን መደረጉን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የፋይናንስ ዘርፍ ተወዳዳሪ እና ገበያ መር እንዲሁም ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ተችሏልም እንዳሉ ኤፍ ኤም ሲ ዘግቧል፡፡
