Date:

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ በሶስት ከፍተኛ የጦር አዛዦች ላይ ጊዜያዊ እገዳ ጥለዋል።

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቢኔ በትግራይ የጸጥታ ሃይሎች ከፍተኛ አዛዦች በኃይል ስልጣን ለመንጠቅ የሚደረገውም እንቅስቃሴ በመገምገም ውሳኔ አሳልፏል ።

ፕሬዝደንት ጌታቸው እንደተናገሩት ጊዜያዊ አስተዳደሩ ከታች እግሩን እንዳይረግጥ የሚከላከልበት መንገድ አሁን የትግራይን የጸጥታ ሃይሎች ጭምር በመጠቀም ስልጣን ለመያዝ የጊዜያዊ አስተዳደሩን ማህተሞች እስከ መንጠቅ ተደርሷል ብሏል።

ከፍተኛ የጸጥታ ሃይሎች እንቅስቃሴውን እንዲያቆሙ ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ ያሳሰቡ ሲሆን እንቅስቃሴው የሰራዊቱን አንድነት የሚያናጋ ሁኔታ እየፈጠረ ነውም ብለዋል። በዚህም ለጊዜው የታገዱት ሜጀር ጄኔራል ዮሃንስ ወልደጊዮርጊስ፣ ሜ/ጄኔራል ማሾ በየነ እና
ሌ/ጄኔራል ምግብይ ሀይሌ ዋና አዛዦች መሆናቸውን ትግራይ ቴሌቪዢን ያሰራጨው የጊዜያዊ አስተዳደሩ ደብዳቤ ያሳያል ።

ቀዳሚ ጽሑፍ
ቀጣይ ጥሑፍ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት በዛሬ ዕትሟ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ነሔሴ 16 2018 ዓ.ም ገበያ...

ቱርክ ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣች

ቱርክ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ ዓለም አቀፍ...

በመቀለ የሚካሄደው የአሸንዳ በዓል የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተሰረዘ

በትግራይ በርካታ ታዳሚ በሚገኝበት በየዓመቱ የሚከበረው የአሸንዳ ባህላዊ በዓል...

የኢትዮጵያ ፖስታ 3 ሺሕ የሚጠጉ ቅርንጫፎቹን ወደ ባንክ ኤጀንትነት ለመቀየር እንቅስቃሴ ጀመረ

የኢትዮጵያ ፖስታ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ 3 ሺሕ በሚጠጉ ቅርንጫፎቹ...