Date:

“የእብድ ውሻ በሽታ የህብረተሰብ ጤና ችግር እየሆነ መጥቷል” – የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

ባለፉት ሰባት ወራት ከእብድ ውሻ በሽታ ጋር በተገናኘ ከ30 በላይ ሰዎች ህይወታቸው እንዳለፈ የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል።

በበሽታው የሚጠቁ ሰዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ ከፍ እያለ መምጣቱ የተገለጸ ሲሆን በየሳምንቱ ከአንድ መቶ በላይ ሰዎች በእብድ ውሻ በሽታ ተጋላጭ እንደሆኑም ተመላክቷል።

የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የእብድ ውሻ በሽታ የህብረተሰብ ጤና ችግር እየሆነ መጥቷል ሲል ገልጿል ሲል ሀገሬ ቴሌቪዥን ዘግቧል።

ውሾችን በጊዜ አለማስከተብ እና ህብረተሰቡ ለክትባት ያለው ግንዛቤ አነስተኛ መሆን እንዲሁም በክልሉ ያለው የፀጥታ ሁኔታ ችግሩ እንዲባባስ እና የቅድመ መከላከል ስራዎች እንዳይሰሩ እንቅፋት ሆኗልም ተብሏል።

ቀዳሚ ጽሑፍ
ቀጣይ ጥሑፍ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የጣሊያን የመከላከያ ስምምነቶችና የፖለቲካዊ ድጋፎች

በመካከለኛው ምስራቅ እየተባባሰ የመጣውን የጸጥታ ስጋት ተከትሎ፣ ጣሊያን ለባህረ...

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ”ንዋይ” የተሰኘ መተግበሪያን ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች...

የነዳጅ እጥረት አሽከርካሪዎችን ለከፋ እንግልት እየዳረገ ነው

በአዲስ አበባ እና በልዩ ልዩ የክልል ከተሞች የሚስተዋለው የነዳጅ...

ሼክ ኢብራሂም ቱፋ በኢራን ኤምባሲ በመገኘት ሀዘናቸውን ገለጹ

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼክ ኢብራሂም...