Date:

https://p.dw.com/p/4rfrv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፌድራል መንግሥት “አስፈላጊ ድጋፍ ማድረግ አለበት” አለ

በትግራይ ያለው ሁኔታ “አሳሳቢ ደረጃ” ላይ መድረሱ የገለፀው የክልሉ ጊዚያዊ አስተዳደር፥ የፌደራል መንግስቱ “አስፈላጊ ድጋፍ ማድረግ አለበት” አለ። የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የትግራይ ሐይሎች እያደረጉት ባለ “ኃላፊነት የጎደለው እንቅስቃሴ ሰላማዊ ሰዎች መጎዳታቸውን እንዲሁም የጊዜያዊ አስተዳደሩ ባለሥልጣናት መታፈናቸውን” አመልክቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...