Date:

https://p.dw.com/p/4rfrv?maca=amh-RED-Telegram-dwcom

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፌድራል መንግሥት “አስፈላጊ ድጋፍ ማድረግ አለበት” አለ

በትግራይ ያለው ሁኔታ “አሳሳቢ ደረጃ” ላይ መድረሱ የገለፀው የክልሉ ጊዚያዊ አስተዳደር፥ የፌደራል መንግስቱ “አስፈላጊ ድጋፍ ማድረግ አለበት” አለ። የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የትግራይ ሐይሎች እያደረጉት ባለ “ኃላፊነት የጎደለው እንቅስቃሴ ሰላማዊ ሰዎች መጎዳታቸውን እንዲሁም የጊዜያዊ አስተዳደሩ ባለሥልጣናት መታፈናቸውን” አመልክቷል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣ አደረሰን!! በክርስቲያኖች ዘንድ ጥምቀት...

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት...

በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም ዓይናቸው በጽኑ መታመሙን ጠበቃቸው ገለጹ

ከሁለት ዓመት በላይ በእስር ላይ የሚገኙት መምህርት መስከረም አበራ...

ንግድ ባንክ “ስታርፔይ” የተሰኘ አዲስ መተግበሪያ ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዲጂታል ባንክ ሥርዓቱን ይበልጥ ዘመናዊና ቀልጣፋ...