የኢትዮጵያን የሎጂስቲክ ዘርፍ እድገት  አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ የእዉቅና መድረክ

Date:

የፊያታ አለም አቀፍ የአቅርቦት ሰንሰለት አስተዳደር ከፍተኛ ዲፕሎማ የአሰልጣኞች ስልጠና የማጠቃለያ መርሐግብር ማከናወኑን አስታወቀ። 

በመርሃግብሩ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክ ሚኒስትር ዶክተር አለሙ ስሜን ጨምሮ በርካታ የሃገር ዉስጥ እና አለም አቀፍ የሎጂስቲክ ባለሙያዎች ታድመዉበታል።

በተለያዩ የሙያ መስኮች ለተሰማሩ አርባ የሎጂስቲክ ባለሙያዎች ለአስራ አምስት ቀናት በፊያታ አለምአቀፋ ከፍተኛ ባለሙያ አማካኝነት የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጥቷል። 

ሰልጠናዉ የኢትዮጵያ የሎጂስቲክስ ዘርፍ የሠዉ ሀይል ልማት ላይ የራሱን አሻራ እንደሚያሳርፍ እና የኢትዮጵያ የሎጂስቲክ ዘርፍ አንድ እርምጃ እንደሚያራምድ ተመላክቷል።

የኢትዮጵያ የእቃ አስተላፊዎችና የመረከብ ወኪሎች ማህበር ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ የሎጂስቲክ ዘርፍ በማዘመን ለአገሪቱ የምጣኔ ሃብት እድገት ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተ ሲሆን በሎጂስቲክ ዘርፍ የሚታየውን ክፍተት ለመሙላት በርካታ እንቅስቃሴዎችን እንደሚያደርግም ተገልጿል።

NBC Ethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...