በግብር ክርክር 3.9 ቢሊየን ብር ገንዘብ ለግብር ከፋዩ መወሰኑን ተገለፀ

Date:

እየተከናወነ ባለው የፋይናንስ ጉባኤ ከተሳታፊዎች  በግብር አቤቱታ እና ክርክር ጉዳይ ጥያቄ የቀረበላቸው የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ ሲመልሱ ገቢዎች ሚኒስቴርም በታክስ ክርክር የሚሸነፍበት ጊዜ መኖሩን ጠቅሰው።

በተጠናቀቀው በጀት አመት በነበረ የግብር ክርክር ወደ 4 ቢሊየን ብር ለግብር ከፋዩ የተፈረደ መሆኑን ጠቅሰዋል።

በተመሳሳይ በ2017 በጀት አመት ወደ 2 ሺ የሚጠቀሱ ግብር ከፋዮች ከስራ መውጣታቸውን የጠቀሱ ሲሆን በአንፃሩ 13 ሺ የሚሆኑ አዳዲስ ግብር ከፋይ ድርጅቶች ወደ ታክስ ስርአት መግባታቸውን ገልፀዋል።

Source: capitalethiopia

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...