የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን 254 ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎችን በ116 ሚሊዮን ብር ቀጣ

Date:



የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን መዳረሻቸውን በማዘግየት እና ያልተገባ ትርፍ ለማግኘት የነዳጅ ስርጭት ችግር የፈጠሩ 254 ነዳጅ ጫኝ ቦቴዎች ላይ የ116 ሚሊዮን ብር ቅጣት እንደጣለ አስታወቀ። በተጨማሪም 354 የነዳጅ ማደያዎች ላይ በክልሎች በኩል ክስ እንደተመሰረተባቸው ገልጿል።

የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶ/ር ደስታው መኳንንት እንደተናገሩት፣ አንዳንድ የነዳጅ ማደያዎች የተቀበሉትን ነዳጅ በወጣላቸው የዋጋ ተመን መሸጥ ሲገባቸው፣ ዋጋ ጨምረው በህገወጥ መንገድ ይሸጣሉ። የዋጋ ማስተካከያ ተደርጎ ጭማሪ ይኖራል በሚል ግምትም ነዳጅ በመደበቅ የችግር መንስኤዎች ናቸው።

ከዲጂታል ሽያጭ ውጪ በእጅ በእጅ ሽያጭ ባከናወኑ 526 ማደያዎች ላይ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ የተሰጠ ሲሆን፣ ከድርጊታቸው ያልታቀቡት 354 ማደያዎች ላይ ደግሞ በክልሎች በኩል ክስ ተመስርቶ በሂደት ላይ ይገኛል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...