168 የንግድ ድርጅቶች፣ የቢዝነስ አጋሮች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ኤክስፖ 

Date:

ሁለተኛው ሀገር አቀፍ የኢትዮጵያን ይግዙ የንግድ ሳምንት ኤክስፖ ነሀሴ 24 እንደሚጀመር የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አብዱልሃኪም ሙሉ (ዶ/ር)  እንደገለጹት የንግድ ሳምንቱ ከነሀሴ 24 እስከ ነሀሴ 29/2017 ዓ.ም ድረስ በኢትዮጵያ ጥራት መንደር  ይካሄዳል።

በንግድ ሳምንቱ የኢትዮጵያ ምርቶች የሚቀርቡበትና የሚተዋወቁበት የኢትዮጵያን ይግዙ ኤግዚቢሽንና ባዛር እንደሚኖር ጠቁመው ይህም የገበያ ትስስር ለመፍጠር ጉልህ ሚና አለው ብለዋል።

እንደ ጋዜጣ ፕሬስ ዘገባ በሀገራዊ የንግድና የቢዝነስ አጀንዳዎች ላይ የፓናል ውይይት ይካሄዳል።

በንግድ ሳምንቱ 168 የንግድ ድርጅቶች፣ የቢዝነስ አጋሮችና ክልሎች እንደሚሳታፉ ይጠበቃል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...