ጣሊያን ለኢትዮጵያ የቡና ዘርፍ 10 ሚሊዮን ዩሮ ብድር አጸደቀች

Date:

የጣሊያን መንግስት የኢትዮጵያን የቡና ጥራትና ምርት ለማሳደግ 10 ሚሊዮን ዩሮ ብድር ማፅደቁ ተነግሯል።

ብድሩ የኢትዮጵያን ቡና አምራቾች፣ አቅራቢዎችንና ሌሎች በዘርፉ የተሰማሩ ባለድርሻ አካላትን ይረዳል መባሉን ካፒታል ለመረጃው ለመረዳት ችሏል።

ኢትዮጵያ ከፍተኛ መጠን ያለው ፕሪሚየም ጥራት ያለው ቡና ለማምረት እና የኤክስፖርት ገቢን ለማሳደግ የ15 ዓመት ስትራቴጂ እየተገበረች ቢሆንም በዘርፉ ካሉት ዋና ዋና ተግዳሮቶች መካከል አንዱ የፋይናንስ አቅርቦት ውስንነት እንደሆነ ተጠቁሟል ።

ኢትዮጵያ ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ በቡና የወጪ ንግድ 1.43 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ያገኘች ሲሆን በዚህ በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ 8 ወራት ውስጥ 157,000 ሜትሪክ ቶን ቡና በመላክ 1.3 ቢሊዮን ዶላር ገቢ መገኘቱ ታዉቋል።CapitalNews

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...