የዓለም የቡና ዋጋ መቀነሱን ተከትሎ ለዘርፉ ተዋናዮች መመርያ ተላለፈ

Date:

ማኅበሩ ከሁለት ቀናት በፊት ባወጣው አስቸኳይ መልዕክት፣ በአሁኑ ወቅት የዓለም የቡና ገበያ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ እንደሚገኝ ጠቁሟል፡፡

ምርት ሳይሸጥ በእጅ ላይ መቆየቱ ለከፋ የገንዘብ ኪሳራ ከመዳረጉ ባለፈ በሕግም ተጠያቂ ሊያደርግ እንደሚችል ማስጠንቀቁ ተዘግቧል፡፡

የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን፣ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ ዕለት የዓለም አቀፍ የቡና ገበያ ለውጥን እና የኢትዮጵያን የቡና ዘርፍ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፤ የቡና አቅራቢዎች፣ ላኪዎች እና አርሶ አደሮች ያከማቹትን ቡና ሽያጩን በማፋጠን ወደ ማዕከላዊ ገበያ እንዲያቀርቡ ጥሪ አቅርቧል።

ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ የዓለም አቀፍ የቡና ዋጋ ከአራት ዶላር አካባቢ ወደ 2.80 ዶላር ዝቅ ያለ ሲሆን ዋጋው ይበልጥ ቀንሶ ወደ 2.50 ዶላር ሊወርድ እንደሚችል የሚጠቁሙ ግምቶች በዘርፉ ተዋንያን ላይ ተጨማሪ ጫና እየፈጠሩ መሆኑንም አክለዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...