“በቻይና ላይ የተጣለው ታሪፍ ሊቀንስ ይችላል” ትራምፕ

Date:

በቻይና ላይ የተጣለው የ145 በመቶ ታሪፍ ሊቀንስ እንደሚችል የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ።

የፕሬዝዳንቱን ወደ ስልጣን መምጣት ተከትሎ በአሜሪካና ቻይና መካከል የተቀሰቀሰው የንግድ ጦርነት፤ ትልቅ የሚባል የታሪፍ መጠን እንዲጣል አድርጓል።

የሁለቱ ሀገራት ባለስልጣናት በስዊዘርላንድ ሌነጋገሩ ነው መባሉን ተከትሎ የተሰነዘረው የፕሬዝዳንቱ ንግግር፤ የንግድ ጦርነቱ መለሳለስ እያሳየ ስለመሆኑ ጠቋሚ ተደርጓል።

ትራምፕ ታሪፉ ከዚህ በላይ አይጨምርም፣ ይልቁንም እየቀነሰ መምጣቱ እንደማይቀር እናውቃለን ሲሉ መናገራቸውንም ቢቢሲ ዘግቧል።

ቻይና በአሜሪካ የተጣለባትን የ145 በመቶ ታሪፍ ተከትላ በአሜሪካ ምርቶች ላይ የ125 በመቶ ታሪፍ መጣሏ ይታወሳል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...