የዓለም የምግብ ደህንነት ቀን እየተከበረ ነዉ

Date:

በመድረኩ የኢትዮጵያ ምግብ እና መድሀኒት ቁጥጥር ባለስልጣን፣ የአለም ምግብ ፕሮግራም እንዲሁም ሌሎች ባለድርሻ አካላት የተገኙ ሲሆን እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አዳጊ የህዝብ ቁጥራቸው ብዙ እና በርካታ ስደተኞች ተቀባይ በሆኑ ሀገራት የምግብ ደህንነት ጉዳይ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባ እንደሆነ ተመላክቷል።

“ደህንነቱ ካልተጠበቀ ምግብ አይደለም” የሚል አቋም ያለው የአለም ምግብ ፕሮግራም በሀገራችን ኢትዮጵያ ምግብን ደህንነቱ የተጠበቀ ማድረግ ባህል መሆን አለበት ያለ ሲሆን ሳይንስን መሰረት ያደረገ ጥናቶች በስፋት ሊሰሩ እንደሚገባ ጠቁሟል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...