ስፖርት

በራባት የዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አሸነፈች

በሞሮኮ ራባት በተካሄደው የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፍሬወይኒ ርቀቱን 3 ደቂቃ 58 ሰከንድ ከ25 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ በርቀቱ የተሳተፈችው ሌላኛዋ አትሌት ሐረገወይን...

“ ፍፁም ቅጣት ምት ተከልክለናል ” ሚኬል አርቴታ

“ ህመም ይሰማኛል ” የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በጨዋታው የነበረውን ዳኝነት ተችተዋል። ማዱኬ ላይ የተሰራው ጥፋት “ ለእኛ ፍፁም ቅጣት ምት ነበር “ ያሉት ሚኬል አርቴታ ዳኛው መሳሳቱን ገልጸዋል። “ ዳኛው ለእነሱ ፍፁም ቅጣት...

ፒኤስጂ ሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆነ

የፈረንሳዩ ሀያል ክለብ ፒኤስጂ በታሪክ እጅግ አስገራሚ የሚባል ስኬት በማስመዝገብ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አሸናፊ መሆኑን አረጋግጧል። በፑሽካሽ አሬና ከአርሰናል ጋር ያደረጉት የፍጻሜ ፍልሚያ እስከ ጭማሪ ሰዓት 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ቀጥሎ፣...

ክሪስታል ፓላስ የአውሮፓ ዋንጫ በማንሳት ታሪክ ሠራ

ትናንት ምሽት በኮንፍረንስ ሊግ ፍጻሜ የስፔኑን ራዮ ቫልካኖን 1-0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ በታሪካቸው የመጀመሪያውን የአውሮፓ ዋንጫ አነሱ። ለብዙ ዓመታት በደረጃ ሰንጠረዥ ግርጌ ላል ከሊጉ ላለመውረድ ሲፋለሙ የቆዩት ፓላሶች በኦሊቨር ግላስነር መሪነት ፍጹም የተለየ ቡድን ሆኗል።...

ሚኬል አርቴታ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸነፈ

ስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2025/26 ውድድር ዓመት ምርጥ አሰልጣኝ ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ሚኬል አርቴታ በውድድር ዓመቱ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ከአርሰናል ጋር ያነሳ ሲሆን በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግም ክለቡን ለፍፃሜ አድርሷል። አርሴን ቬንገር በፈረንጆቹ 2003/4 የፕሪሚየር...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች