ቅኝት

የኤሌክትሮኒክስ አቤቱታ አቀራረብ እና ሙግት መመሪያ

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባለጉዳዮች ፍርድ ቤት በአካል መቅረብ ሳይስፈልጋቸው፣ በተፈቀደላቸው የኤሌክትሮኒክ ስርዓቶች በመጠቀም፣ ባሉበት ሆነው በማንኛውም ጊዜ አቤቱታም ሆኑ ሌሎች ሰነዶችን ለፍርድ ቤት እንዲያቀርቡ እና በሙግት ሂደቱም እንዲሳተፉ የሚያስችላቸው የኤሌክትሮኒክ አቤቱታ አቀራረብ እና...

በሚኒስትር ማዕረግ የኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሯ እናትአለም መለስ ማናቸው?

ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል። ባለፉት 4 ዓመት ከ 5...

የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ቅኝት፣ የ12ኛ ክፍል ፈተና፣ የግዕዝ ጣጣ፣ የሰላም ጉባኤ

የትምሕርት ሚንስቴር እንዳስታወቀዉ ፈተናዉን ከወሰዱት ከግማሽ ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ያለፉት 8.4 ከመቶ ብቻ ናቸዉ።በሌላ አባባል ከ91 ከመቶ የሚበልጡት ተፈታኞች ወድቀዋል።የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ዉጤት፣ አማራ ክልል የግዕዝ ቋንቋን ለማስተማር ማቀዱና አዲስ አበባ የተደረገዉን...

አደራ ጠባቂው የሚድሮኩ ወንድም ጀማል !

ሚድሮክ የሚለውን ስም ሁላችንም እናውቀዋለን። ኢትዮጵያ ውስጥ ያልተሰማራበት መስክ አለ ማለት ያዳግታል። በሰማይም በየብስም በባህርም የሚሰሩ ስራዎች ላይ ሼህ አልአሙዲን አሉ፣ እሳቸው ካሉ ሚድሮክ አለ፣ ሚድሮክ ካለ ከ 74000 በላይ ሰራተኞችና ከነሱ ጀርባ ደግሞ...

“ ወረዳ ላይ ካሉ ስምንት አመራሮች አምስቱ ታስረዋል፤ ሦስቱም እየተፈለጉ ነው ”

በምርጫ ቦርድ ፈቃድ አግኝቶ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚንቀሳቀሰው የጉሙዝ ህዝብ ዴሚክራሲያዊ ንቅናቄ (ጉህዴን) ፓርቲ አመራሮች መታሰራቸውን የክልሉ ምክር አባል ተናግረዋል፡፡የክልሉ ም/ቤት አባልና የዛይ ወረዳ ምርጫ ክልል ተወካይ አቶ ለሜሳ ኔኖ፣ “ወረዳ ላይ ካሉ ስምንት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች