ብዝሃ ሃይማኖት

ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ በጡረታ ከኃላፊነታቸው ተሰናበቱ

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያንና የአዲስ አበባ አገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነ ኢየሱስ፣ የሊቀ ጳጳስነት ኃላፊነታቸውን በጡረታ ምክንያት ማስረከባቸው ተሰማ። ብፁዕነታቸው ያቀረቡትን ከኃላፊነት የመነሳት ጥያቄ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዎ 14ኛ...

ብፁዕን አባቶች አርሲ-አቦምሳ ወረዳ ተገኝተዉ ምዕመናንን አጽናኑ ጊዜያዊ እርዳታም አበረከቱ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ በአርሲ ዞን አንዳንድ ወረዳዎች የተከሰተውን ችግር ተከትሎበብፁዕ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጁና በብፁዕ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊው የሚመራ የቤተክርስቲያናችን ልዑክ በሥፍራው በመገኘት ተጎጂዎችን እንዲያጽናና ጊዜያዊ ርዳታም እንዲያደርግ ያስተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ...

ክብርት ወ/ሮ ትርንጎ በትረ ከዚህ ዓለም ድካም አረፉ

በመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመጀመሪያዋ ሴት ሠራተኛ በመሆን ከቅዱስ ሲኖዶስ ጽ/ቤት ጀምሮ በተለያዩ መምሪያዎች ለረዥም ዓመታት በቅንነትና በታማኝነት ሲያገለግሉ ኖረው እድሜያቸው ለጡረታ ሲደርስ በክብር የተሸኙት ክብርት ወ/ሮ ትርንጎ በትረ ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በጸበልና...

የቅዱስነታቸው በዓለ ዕረፍት በሶዶ አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ተከበረ !

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሦስተኛ ፓትርያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ተክለሃይማኖት 38ኛ ዓመት የዕረፍታቸው መታሰቢያ በወላይታ ሀገረ ስብከት በሶዶ ርዕሰ አድባራት ወገዳማት ደብረ መንክራት አቡነ ተክለሃይማኖት አንድነት ገዳም ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ የወላይታ ሀገረ...

ጉዳት የደረሰባቸውን ኦርቶዶክሳዊያን የሚያጽናኑ ብፁዓን አባቶች ተመደቡ

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቋሚ ሲኖዶስ  በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት ተገኝተው ጉዳት የደረሰባቸውን ኦርቶዶክሳዊያን የሚያጽናኑ ብፁዓን አባቶችን መደበ። የቋሚ ሲኖዶስ አባላት በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሺርካ፣ በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች በኦርቶዶክሳውያን ወገኖቻችን ላይ የደረሰውን ጥቃት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች