ዋናው ጤና

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የጉበት ንቅለ ተከላ ይካሄዳል

ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የጉበት ንቅለ ተከላ ህክምና በቅርቡ እንደሚያካሂድ አስታውቋል። የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም የህክምና ኮሌጅ የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ንዋይ ፀጋዬ፥ የሆስፒታሉ ከፍተኛ የህክምና ባለሙያዎች ልዑክ በጉበት ንቅለ ተከላ ህክምና ከፍተኛ ልምድ ባለው...

የወባ በሽታ ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች

በኢትዮጵያ በአሁን ወቅት የክረምት ወቅትነቱን ተከትሎ የወባ ወረርሽኝ በስፋት ሊከሰት እንደሚችል ይገመታል፡፡ የወባ በሽታ በትንኝ አማካኝነት ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍ በዋነኛነት በትኩሳት የሚገለጥ ተወሳስቦ ለከፍተኛ አደጋ ሊዳርግ የሚችል በሽታ ነው፡፡  የወባ በሽታ በዓለም ላይ የበርካቶችን ህይወት ...

ጉዳት የደረሰባቸው የጤና ተቋማት በድንኳን የጤና አገልሎት እየተሰጠ ነው

በግጭት ምክንያት ከባድ ጉዳት የተደረሰባቸው የጤና ተቋማት ታደሰው አገልግሎት መስጠት እስኪጀምሩ ለማህበረሰቡ በትምህርት ቤቶችና በድንኳን የጤና አገልግሎት የመስጠት ስራ እየተሰራ ነው ሲል ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በጤና ሚኒስቴር የማህበረሰብ ተሳትፎና የመጀመሪያ ጤና እንክብካቤ መሪ ስራ አስፈፃሚ...

ተዋናይት አንጀሊና ጆሊ በሆስፒታሉ ጉብኝት አደረገች

‎‎ተወዳጇ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ የሆነችዉ የሆሊውድ ፈርጧ አንጀሊና ጆሊ በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን መጎብኘቷ ተነገረ።‎‎ተዋናይቷ ባደረገችው ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ)...

በሐምሌ ወር 100 ሰዎች የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል ገቡ 

የኢትዮጰያ ደም እና ህዋስ ባንክ አገልግሎት በ2017 በጀት ዓመት  ውስጥ የአይን ብሌን ተከላ እና ቃል የማስገባት ስራዎች መስራቱን አስታውቋል፡፡ በዚህም የክረምቱ መርዓ ግብር ላይ ባሳለፍነው ሐምሌ ወር 100 ሰዎች የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የገቡ ሲሆን...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች