ዋናው ጤና

በሕክምና ሙያቸው ወጣቶችና ሕፃናትን የሚታደጉት ፕሮፌሰሮች

ፕሮፌሰር ሰለሞን ተፈራ እና ፕሮፌሰር ወርቅአበባ አበበ ላለፉት 25 ዓመታት በትዳር አብረው ኖረዋል። ጥንዶቹ የተዋወቁት በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ሳሉ ነበር። ይህ ትውውቃቸው አድጎ በኋላ ላይ በጋብቻ ተጣመሩ። በትዳራቸው ስኬታማ የሆኑት ጥንዶቹ በተለይ...

ሩሲያ ካንሰርን መከላከል የሚያስችል ክትባት አገኝች

ሩሲያው የሰራችው ለካንሰር ታማሚዎች ይሰጣል የተባለው የካንሰር ክትባት እ.አ.አ. በ2025 በመስከረም ወር ተመርቶ ለተጠቃሚዎች በነፃ ይደርሳል መባሉን ዘ ኢኮኖሚክ ታይምስ ይዞት የወጣው መረጃ ያመለክታል፡፡ ለአንድ የካንሰር ታማሚ የሚሰጠው ክትባት በግምት 2 ሺ 869 ዶላር ዋጋ...

የሳንባ ካንሰርን ሳይባባስ እና ሳይሰራጭ በምርመራ መለየት ይቻላል

የዐለም የሳንባ ካንሰር ቀን በዐለም ለ14ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ2ኛ ጊዜ “የሳንባ ካንሰርን ሳይባባስ እና ሳይሰራጭ በምርመራ መለየት ይቻላል!” በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ ቶራሲክ ሶሳይቲ ከጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ጋር በመተባበር በተለያዩ መርሀግብሮች ከሀምሌ 21...

በኢትዮጵያ የንጥረ ነገሮች እጥረት በሁሉም ላይ መኖሩን ጥናቶች አሳዩ

በ2017 ዓመት ከተሰሩ በርካታ ጥናቶች ዉስጥ 30 የሚሆኑት በዓለም አቀፍ ታዋቂ የምርምር ህትመቶች ላይ መታተማቸዉ ተገልጿል ። እነዚህ ጥናቶች ላለፉት አራት ዓመታት ሲጠኑ እንደነበር እንዲሁም ዉጤታቸዉ በቅርቡ ለህብረተሰቡ ይፋ እንደሚሆኑ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት...

ለመድኃኒትነት የሚውሉ 25 ሺህ እጽዋትን ለመትከል እንደተዘጋጀ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

የባህል መድኃኒት አዘጋጆች የሚያቀርቡትን ቅሬታ ለመመለስና በመመናመን ላይ ያሉ ሀገር በቀል እጽዋትን ቁጥር ለመጨመር፤ በተያዘው ዓመት ክረምት ለመድኃኒትነት የሚያገለግሉ 25 ሺሕ እጽዋትን ለመትከል ዝግጅት መጠናቀቁን ጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ፤ "በኢትዮጵያ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች