ዋናው ጤና

በኢትዮጵያ በየዓመቱ በጡት ካንሰር ህመም መያዛቸው በህክምና ከሚረጋገጥ ሰዎች መካከል 60 በመቶዎቹ እንደሚሞቱ ተነገረ

በሃገሪቱ በየዓመቱ ምን ያህል ሰዎች በጡት ካንሰር ህመም ይጠቃሉ የሚለውን ለማወቅ የተደረገ ጥናት ባይኖርም ከጤና ተቋማት የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው በየዓመቱ 17 ሺህ ያህል ሰዎች በጡት ካንሰር መያዛቸውን ያረጋግጣሉ፡፡ ከእነዚህ መካከል 9 ሺህ ያህሉ (60%) ለህልፈት...

የአዕምሮ ህመም (ሳይኮሲስ) ጥናት መካሄድ ጀመረ

በአገራችን የተመረጡ ክልሎች እና አዲስ አበባ ላይ ጥናቱ እንደሚካሄድ ተገልጿል።በአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የአዕምሮ ህክምና ትምህርት ክፍል ስር የሚገኘው እስኮፕ ፕሮጀክት ጥናቱን የሚያከናውን ይሆናል። በጥናቱ የአዕምሮ ህመሙ ያለበትን ነባራዊ ሁኔታዎችን በማጥናት የተሻለ የህክምና አገልግሎት...

102,604 ሰዎች የአዕምሮ ህመምና ተያያዥ ጉዳዮች ህክምና መስጠቱን አምኑኤል አዕምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ገለፀ

ሆስፒታሉ ከእነዚህ ታካሚዎች መካከል 98, 803 የሚሆኑት በተመላላሽ የህክምና አገልግሎት የተሰጣቸው መሆኑን ገልጿል።እንዲሁም፣ ለ1, 421 ለሚሆኑ ህሙማን በአስተኝቶ የአዕምሮ ህክምና፣ በድንገተኛ የአዕምሮ ህክምና ደግሞ ለ2,380 ሰዎች አገልግሎት ተሰጥቷል።ይህም በ2017 በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ለ124,800...

ዝምተኛው ገዳይ ካርበን ሞኖክሳይድ(CO) (የከሰል ጭስ)

✍ አብዛኞቻችን  በቤታችን ውስጥ ከሰል የማጨስ ልምድ አለን፡፡ ታዲያ ይህ በቤታችንን የምንጠቀምበት ጭስ በአግባቡና በጥንቃቄ ካልያዝነው ለዕድሜ ልክ ህመም ለሆኑት የአንጎል ውድመትና የልብ በሽታን ሲያጋልጥ ባስ ሲልም ሕይወታችንን ሊያሳጣን የሚችል አደገኛ ጋዥ ነው:: ✍ እንደ...

ከ50 ሺሕ በላይ በነፃ ሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል አስታወቀ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ሆስፒታል ጡረታ የወጡትን እንዲሁም አጠቃላይ የፌዴራልና ክልል የፖሊስ አባላትንን ቤተሰቦቻቸውን ጨምሮ፤ በአጠቃላይ ከ1 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ያለምንም ክፍያ የነፃ ሕክምና አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡ ከእነዚህም ውስጥ በዓመት ከ50 ሺሕ በላይ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች