ሲ/ር ዘቢደር ተሸለሙ

Date:

የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ሲ/ር ዘቢደር ዘውዴ ላለፉት 31 ዓመታት ላደረጉት በጎ ተግባር ከኢትዮ ላቭ ዶኔሽን ፋሚሊ በአድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው ልዩ የምስጋና፣ የመፅሀፍ እና የዘጋቢ ፊልም ምርቃት ፕሮግራም ላይ የምስጋና ሰርተፍኬት እና ዋንጫ ሽልማት ተበረከተላቸው። ስላደረጋችሁት መልካም ተግባር በህፃናቱ እና አረጋዊያኑ ስም ከልብ እናመሰግናለን።

#ሜሪጆይኢትዮጵያ #ኢትዮጵያዊያን_ለኢትዮጵያዊያን


“ሁሌም ስሰጥ የምቀበለው አለ”

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...