በህንድ የተከሰከሰው አውሮፕላን የድምጽ መቅጃ (ጥቁር ሳጥን)መገኘቱ ታውቋል።
የድምጽ መቅጃው መገኘት የአደጋውን መንስኤ ለማጣራት በሚደረገው ሂደት ወሳኝ ነው ተብሏል።
ባለፈው ሳምንት የተከሰከሰው ቦይንግ 787-8 አውሮፕላን ተሳፋሪዎቹን ጨምሮ ወደ 290 ለሚጠጉ ሰዎች ህልፈት ምክንያት መሆኑን አር ቲ አስነብቧል።
ባለፈው ሳምንት መጨረሻ የአየር ሁኔታ የአውሮፕላኑን ፍጥነት እና የበረራ መረጃዎችን የሚመዘግበው መሳሪያ መገኘቱ ይታወሳል።
@Arada_Fm
