አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 አሸነፈ

Date:

በ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 አሸንፏል፡፡

በጨዋታው የመድፈኞቹን ግቦች የክረምቱ ፈራሚ ቪክተር ዮከሬሽ (2) ፣ ዩሪየን ቲምበር (2) እና ቡካዮ ሳካ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡

ከጨዋታው መጀመር አስቀድሞ አዲሱ የአርሰናል ፈራሚ ኤቤሬቺ ኤዜ በኢምሬትስ ከደጋፊዎች ጋር ተዋውቋል፡፡

በሌሎች የዛሬ መርሐ ግብሮች ቦርንማውዝ ወልቭስን፣ ብሬንትፎርድ አስቶን ቪላን በተመሳሳይ 1 ለ 0 እንዲሁም በርንሌይ ሰንደርላንድን 2 ለ 0 በማሸነፍ በውድድር ዓመቱ የመጀመሪያ ድላቸውን አሳክተዋል፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...