አዋሽ ባንክ ከ125 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ እንዳቀረበ አስታወቀ

Date:

አዋሽ ባንክ ባለፈው ሐምሌ ወር ለደንበኞቹ ከ125 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ እንዳቀረበ አስታዉቋል።

ይህንን ያደረገው በሀገሪቱ ያለውን የውጭ ምንዛሬ እጥረት ለመቅረፍ እና የደንበኞችን ፍላጎት ለማሟላት በሚደረገው ጥረት አካል ነው ብሏል።

ከቀረበው አጠቃላይ ገንዘብ ውስጥ ከ70 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለነዳጅ ግዢ ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን፣ ቀሪው 55 ሚሊዮን ዶላር ደግሞ ለሌሎች ስልታዊ እቃዎች (strategic commodities) ድልድል ተደርጓል።

ባንኩ ለትምህርት እና ለህክምና አገልግሎቶችም ቅድሚያ በመስጠት የውጭ ምንዛሬ መመደቡን ገልጿል።

ባንኩ በቀጣይም  በእጁ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ በስፋት እያቀረበ የሚቀጥል መሆኑንም አስታውቋል ።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...