ኢትዮጲያ የብሪክስ ባንክን ለመቀላቀል

Date:

ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክን ለመቀላቀል በምታደርገው ጥረት የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችን ሙያዊ እገዛ ጠየቀች

ጥያቄው የቀረበው በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የኢትዮጵያ አምባሳደር ዑመር ሁሴን ከሀገሪቱ የማዕከላዊ ባንክ ገዥ ካሊድ መሐመድ ጋር በተወያዩበት ወቅት ነው።

ኢትዮጵያ የብሪክስ ባንክ አባል ለመሆን ባቀረበችው ጥያቄ የተገኘው ድጋፍ እንዲፋጠን እና በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የባንክ ዘርፍ ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት ዙሪያ ተወያይተዋል።

ኢትዮጵያ የፋናንስ ዘርፉን ክፍት ማድረጓ እና መንግሥት እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎች አዲሱ የልማት ባንክ ካነገበው የመሠረተ-ልማት እና ቀጣይነት ያለው ልማት ዓላማ ጋር በቀጥታ የሚዛመድ መሆኑን ገልፀዋል፡፡

ኢትዮጵያ የባንኩ አባል ለመሆን በይፋ ጥያቄዋን አቅርባ ከአባል ሀገራቱ የፖለቲካ ድጋፍ እንዳገኘች በዩኤኢ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውሷል።

ስፑትኒክ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ግዮን መጽሔት ዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 1 2018 ዓ.ም ገበያ ላይ ውሏል !!!

በኢትዮጵያ ነፃ ኘሬስ ከ25 ዓመት በላይአገልግለናል !!! -የአርበኞች አደራና የትውልዱ...

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...