ኢትዮጵያ የአረብ ባንክ  የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጠየቀች

Date:

አበዳሪው በቅርቡ ለኢትዮጵያ የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲሁም ለመንገድ እና ለኃይል ዘርፎች የ49.6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጓል፡፡

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ትናንት ከአዲሱ የባንኩ ፕሬዝዳንት አብዱላ አልሙሳአቤህ ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡

የባንኩ ኃላፊ ባንኩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ልማትና ዕድገት በሚያፋጥኑና ቅድሚያ በሚሰጣቸው ዘርፎች ድጋፉን ለማሳደግ ቁርጠኛ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

ይህም ለአየር መንገዱ ግንባታ እንዲሁም ለኮይሻ ፕሮጅክት የገንዘብ ድጋፎች ማፈላለግን የተመለከተ እንደሆነ ማረጋገጣቸውንም የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...