ኬንያ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂ ስትራቴጂ ይፋ አደረገች

Date:

ከአውሮፓዊያኑ 2025-2030 ተግባራዊ የሚደረገው ስትራቴጂ፤ በኤ.አይ አስተዳደር፣ በፈጠራና ክህሎት ዘርፎች ኬንያን ግንባር ቀደም ለማድረግ ያለመ ነው።

በተጨማሪም ሀገሪቷ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ሥነ-ምህዳር ውስጥ በአፍሪካ ብሎም በዓለማቀፍ ደረጃ ወሳኝ ሚና እንድትጫወት ስትራቴጂው አጋዥ ነዉ ተብሏል።

ስትራቴጂው በሀገሪቱ ብሔራዊ የኤ.አይ የስራ ቡድንና አስተባባሪ ኮሚቴ ከመንግሥት ተቋማት፣ ከግሉ ዘርፍ፣ ከአካዳሚክ፣ ከሲቪል ማህበረሰብና ከዓለማቀፍ አጋሮች ጋር ሰፊ ምክክር በማድረግ መዘጋጀቱ ተጠቁሟል፡፡

ይህ ስትራቴጂ ከአፍሪካ ህብረት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ስትራቴጂ ጋር የሚጣጣም መሆኑንም ቴክ አፍሪካ ኒውስ አስነብቧል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በከተማዋ ከ24 ሺህ በላይ ንቁ የግንባታ ፈቃድ ያላቸው ሳይቶች መኖራቸው ተገለፀ

በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚደርሰውን የህይወትና የንብረት ጉዳት ለመቀነስ የቁጥጥርና የግንዛቤ...

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ ለሕክምና በወሰደችው መድኃኒት ምክንያት ከውድድር ታገደች

የቀድሞዋ የሁለት ጊዜ የዓለየቀድሞዋፒዮኗ ኢትዮጵያዊቷ ጉዳፍ ፀጋይ ከውድድር በፊት...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እውቅና ሊሰጣቸው ነዉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እውቅና የሚያገኙት የጎርጎርጎረሳዉያኑ 2026 በሞሮኮ...