ዘንድሮ ከግብር 900 ቢ. ብር ገቢ መሰብሰቡ ተገለጸ

Date:

•  በቀጣዩ ዓመት 1.28 ትሪሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

‎በ2017 በጀት ዓመት 900 ቢሊዮን ብር በመሰብሰብ የእቅዱን 100 በመቶ ማሳካቱን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።‎

‎‎የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ኮሚሽን የ2017 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም የተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮችና የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት እየተገመገመ ነው።

‎‎በግምገማው የበጀት ዓመቱ ሀገራዊ ተልዕኮ በአግባቡ የተከወነበት፣ የገቢውን ሥርዓት የሚፈትኑ ተግዳሮቶችን ለማቃናትና ሕግ ለማስከበር የተሰራበት መሆኑ ተብራርቷል።

‎‎ይህን በማጠናከርም በ2018 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 28 ትሪሊዮን ብር ለመሰብሰብ መታቀዱ ነው የተገለፀው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...