የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን በግብፅ አቻዉ ተሸነፈ

Date:

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከግብፅ ብሄራዊ ቡድን ጋር የአለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ 7ኛ ጨዋታውን አድርጓል።

በካይሮ ኢንተርናሽናል ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ፈርኦኖቹ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ዋልያዎቹን አሸንፈዋል።

የፈርኦኖቹን የማሸነፊያ ግቦች ሞሀመድ ሳለህ እና ኦማር ማርሙሽ በመጀመሪያው አጋማሽ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥረዋል።

የኢትዮዽያ ብሄራዊ ቡድን የምድብ 8ኛ ጨዋታውን ጳጉሜ 4 ከሴራሊዮን ጋር ያከናውናል።

ምድቡን ግብፅ በ19 ነጥብ ስትመራ ቡርኪነፋሶ በ14፣ ሴራሊዮን በ9፣ ጊኒ ቢሳው በ7፣ ኢትዮዽያ በ6 እንዲሁም ጅቡቲ በ አንድ ነጥብ ከ2ኛ እስከ 6ኛ ያለውን ድረጃ ይዘዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...