በሊቢያ ዋና ከተማ ትሪፖሊ አዲስ ግጭት መቀስቀሱ ተሰማ

Date:

ታጣቂዎች ትላንት አመሻሽ ጀምሮ በከተማይቱ ተኩስ አስነስተዋል።

ታጣቂዎች በከተማይቱ ዋና ዋና አካባቢዎች ተኩስ የከፈቱት አዛዣቸው የሆኑት አብዱልጋሊ ኪኪል መገደላቸውን ተከትሎ እንደሆነ ተገልጿል።

ተኩስ የከፈተው ታጣቂ ቡድን ከአራት አመታት በፊት ከብሄራዊ አንድነት አስተዳደሩ ጋር በመስማማት ወደ ስልጣን የመጣ ነው ተብሏል

ትሪፖሊን በመቆጣጠር የሚያስተዳድረው ብሄራዊ አንድነት መንግስት፤ የትሪፖሊ ነዋሪዎች ለደህንነታቸው ሲባል በቤታቸው እንዲቆዩ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።

ሃገሪቱ የሙአመር ጋዳፊ ከተገደሉ በኋላ ምስራቅ እና ምዕራብ በሚል በሁለት አስተዳደሮች በመራት ላይ የምትገኝ መሆኗ የሚታወቅ መሆኑን ሮይተርስ አስታውሶታል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...