ባለፉት 11 ወራት ከአንድ ሺህ ቶን በላይ ዓሳ ማምረቱን አስታወቀ

Date:

በአምስተኛው እና በመጨረሻ የግንባታ ምዕራፍ ላይ የሚገኘው ፕሮጀክት ከ13 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ያለማል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።

በሌላ በኩል በአካባቢው የሚገኙ ኢንቨስተሮች እና አርሶአደሮች በ430 ሄክታር መሬት ላይ ሙዝ፣ አቮካዶና ፓፓያ እያመረቱ እንደሆነና ወደ ውጭ ለመላክ እንቅስቃሴ መጀመራቸው ተገልጿል።

አልሚዎቹ ለእርሻ ማስፋፊያ 700 ሄክታር መሬት መውሰዳቸውንና በቀጣይ የእርሻ ምርት ማቀነባበሪያ ላይ ለመሥራት ማቀዳቸውን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

በጊዳቦ ግድብ ግንባታ በጠቅላላው 304 ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

የተፈናቀሉ ዜጎች በተጠለሉበት አካባቢ በቋሚነት መኖር የሚያስችላቸው 

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን የዳሰነች ወረዳ ከበኦሞ...

ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ 11ኛውን የኃይሌ ሆቴልና ሪዞርት በደብረ ብርሃን ከተማ አስመረቀ

ታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ፣ በደብረ ብርሃን ከተማ...

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር የተዘጋጀው የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል ስቴት ኤግዘቢሽን ተከፈተ

በኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር አዘጋጅነት የመጀመሪያው አህጉራዊ የሪል...

በሊባኖስ እና በእሰራኤል የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ተራዘመ

ትራምፕ በሊባኖስ እና በእሰራኤል መካከል የተደረሰው የተኩስ አቁም በሦስት...