ኢልሃን ዑመር ጥቃት ደረሰባቸው

Date:


የሚኒሶታ ግዛቷ ተወካይ ኢልሃን ዑመር በከተማው አዳራሽ ንግግር እያደረጉ ሳለ ጥቃት ደርሶባቸዋል።

ጥቃት ለማድረስ የሞከረው ግለሰብ ወዲያውኑ ተይዟል ቢባልም ለአሜሪካ ባለስልጣናት ደህንነት ስጋት የደቀነ ክስተት ሆኗል።

ኢልሃን ዑመርም ምንም ዓይነት ጉዳት ያልደረሰባቸው ሲሆን ህዝባዊ ተቃውሞው በበረታበት ሰዓት የተፈፀመ ድርጊት መሆኑ ግን ስጋቱን በሚኒሶታ ከፍ አድርጎታል።

ምንነቱ ያልታወቀ ቁስ ዑመረ ላይ ተጠርጣሪው ረጭቶባቸዋል።

ዜናው እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረሰ ግለሰቡ ላይ ክስ ስለመመሰረቱ የአካባቢው ባለስልጣናት ያሉት ነገር የለም።

ከአደጋው በፊት ኢልሃን ዑመር የአሜሪካ የሰደት እና ጉምርክ ተቆጣጣሪዎች ከሚኒያፖሊስ መወጣት እንዳለበቸው ንግግር ሲያደርጉ ነበር።

የአይሰ ሀይሎች ሀዝቡ ላይ በሚያደርሱት  ጫና ምክንያት ተቃውሞ ገጥሟቸዋል።

ዋይት ሀውስ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ በጉዳዩ ላይ ያለው ነገር የለም።

ዘገባው የአልጀዚራ ነው።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አቶ ይህንዓለም አቅናው የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሆኑ

በኢትዮጵያ በፍጥነት እያደጉ ከሚገኙ እና ከፍተኛ የባለአክስዮኖች ቁጥር ካላቸው...

ማዕቀቦች የኢራንን የኒውክሌር መርሃ-ግብር ቢያደናቅፉም መንግስቱን ሊጥሉ እንደማይችሉ ተገለጸ

ማዕቀቦች የኢራንን ወታደራዊ እና የኒውክሌር እንቅስቃሴዎች አስቸጋሪና ውድ እንዲሆኑ...

የአፍሪካ ሀገራት አዲስ የኢንቨስትመንት ፈንድ ይፋ አደረጉ

በአፍሪካ ሀገራት ላይ የተደቀነውን ከፍተኛ የብድር ጫና ለማቃለል እና...

ዶናልድ ትራምፕ “በቅርቡ” ሆርሙዝ የአሜሪካ ግዛት አካል እንደሚሆን ተናገሩ

ከኢራን ጋር ያለው ግጭት እየተባባሰ ባለበት በአሁኑ ሰዓት የአሜሪካው...