ኢትዮጵያ የአረብ ባንክ  የገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጠየቀች

Date:

አበዳሪው በቅርቡ ለኢትዮጵያ የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ ፓርኮች እንዲሁም ለመንገድ እና ለኃይል ዘርፎች የ49.6 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጓል፡፡

የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ትናንት ከአዲሱ የባንኩ ፕሬዝዳንት አብዱላ አልሙሳአቤህ ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል፡፡

የባንኩ ኃላፊ ባንኩ የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ልማትና ዕድገት በሚያፋጥኑና ቅድሚያ በሚሰጣቸው ዘርፎች ድጋፉን ለማሳደግ ቁርጠኛ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

ይህም ለአየር መንገዱ ግንባታ እንዲሁም ለኮይሻ ፕሮጅክት የገንዘብ ድጋፎች ማፈላለግን የተመለከተ እንደሆነ ማረጋገጣቸውንም የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...