የኢራንን የኒውክሌር መርሃ-ግብር በወታደራዊ መንገድ አይቆምም

Date:

ራፋኤል ግሮሲ ኢራን በትልቅነቷ፣ በጠንካራ ኢኮኖሚዋ፣ በኢንዱስትሪ አቅሟ እና በቴክኒካል ብቃቷ ምክንያት በወታደራዊ መንገድ ልትገታ የማትችል ሀገር ናት ሲሉ ገልጸዋታል፡፡

▪️ ግሮሲ የኒውክሌር ጉዳይ በኃይል ሊፈታ እንደማይችል አጽንኦት በመስጠት፤ መፍታት የሚቻለው ጥብቅ የማረጋገጫ ሥርዓትን በሚያረጋግጥ ሁሉን አቀፍ ስምምነት ብቻ መሆኑን ተናግረዋል።

ባለፈው ሰኔ እስራኤል ጥቃት ከመሰንዘሯ በፊት የተመድ የአቶሚክ ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ ባወጣው ሪፖርት ኢራን የተለያዩ ከኒውክሌር ጋር የተያያዙ እንቅስቃሴዎቿን እያሳወቀች አይደለም ሲል ከሷል፡፡

▪️ይህ በእንዲህ እንዳለ ግሮሲ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ እንዳላት የሚያሳይ እርግጠኛ ማስረጃ እንደሌለ ገልፀው፤ ቦምብ የመሥራት አቅምን የሚጠቁሙ ምልክቶች እንዳሉ አንስተዋል።

▪️አይኤኢኤ ኢራን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ለመሥራት የሚያስፈልጉ እርምጃዎችን እንዳልወሰደች ግን ያምናል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

በጤና አገልግሎት ማስታወቂያዎች ላይ የሕመምተኞችን ምስክርነት መጠቀም ተከለከለ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ውስጥ...

ሴቶችን በቤት ውስጥ በማገዝ  መልካም ማህበረሰብ መፍጠር ተጀምሯል

በቤት ውስጥ የሚሠሩ ተግባራትን ተከፋፍሎ በመሥራት ሴቶችና እናቶችን መደገፍ...

ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ

የእግዚአብሔር ሕዝብ ጉባኤ፣ የጌታችንና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አካልና የመንፈስ...

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ ቅርሶች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል

በመቅደላ ጦርነት ጊዜ የተዘረፉ የአጼ ቴዎድሮስ የፀጉር ቁንዳል እና...