የመሬት መንቀጥቀጥ በአፋር እና በትግራይ

Date:

እሁድ ታህሳስ 26 2018 ዓ.ም ምሽት 5:05 ላይ 4.8 በሬክተር ስኬል የተለካ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን ቮልካኖ ዲስከቨሪ አሳውቋል።

እንደ ድረገጹ መረጃ የመሬት መንቀጥቀጡ የተከሰተው በአፋር ክልል ፣ ከትግራይ በደቡባዊ ዓዲግራት 90 ኪሎሜትር አካባቢ እንደሆነ ጠቁሟል።

ንዝረቱ በአፋር እንዲሁም ትግራይ የተለያዩ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...