ዩክሬን ሩሲያ አዲስ ጥቃት ከፍታብኛለች ስትል አስታወቀች

Date:

ጥቃቱ በኦዴሳ እና በኬርሶን ግዛቶች እንደሆነ ሲገለጽ ንጹሐንን ማዕከል ያደረገ መሆኑንም ኪዬቭ ገልጻለች፡፡

ማምሻውን በሩሲያ በደረሰው ጥቃትም አራት ሰዎች ሕይወታቸው ያለፈ ሲሆን ሰላሳ ያህል መቁሰላቸውም ተነግሯል፡፡

የሩሲያ የጦር አውሮፕላኖች በዩክሬን ኪዬቭ እና የተለያዩ ለ አካባቢዎች ጥቃት ማድረሳቸውንም የኪዬቭ ከንቲባ አረጋግጠዋል፡፡

የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር በበኩሉ 91 የዩክሬን የሰው አልባ ጦር አውሮፕላን ጥቃትን ማክሸፍ እንደቻለ ነው ያስታወቀው፡፡

ሚኒስቴሩ አክሎም በዲኒፕሮ ቀጣና ዳችኔ አካባቢን በቁጥጥሩ ስር እንዳዋለ አስታውቋል፡፡

ዘገባው የፍራንስ 24 ነው፡፡

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...