19ኛው አዲስ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል የመዝጊያ ስነ ሥርዓት ዛሬ ይካሄዳል

Date:

በየዓመቱ የሚካሄደው የአዲስ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል የመዝጊያ ስነ ሥርዓት ዛሬ በጣልያን ካልቸር ኢንስቲቲዮት እደሚካሄድ ተገልጿል።

የመዝጊያ አምባሳደሮች፣የፊልም ባለሞያዎች፣የ ኢንሼቲቭ አፋሪካ ዋና ዳይሬክተር አቶ ክቡር ገና እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይካሄዳል።

ለ አራት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ ፌስቲቫሉ ከግንቦት 13-ግንቦት 17 ድረስ በአራት የተለያዩ ማሳያ ቦታዎች ታይቷል።

የዘንድሮው ፌስቲቫል ለየት የሚያደርገው 28 የተለያዩ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ መሆኑ ነው ሲሉ የ19ኛው አዲስ ኢንተርናሽናል ፊልም ፌስቲቫል ኮርዲኔተር መና ሀይሌ ገልፀዋል።

28ቱ ፊልሞች ከ 34 በላይ ሀገሮች የተሳተፉባቸው ሲሆን የተለያዩ የጣሊያን ፊልሞች እና ስድስት የኢትዮጵያ ፊልሞች ታይተዋል።

የመዝጊያ ፕሮግራሙ በጣሊያን ካልቸር ኢንስቲቲዩት እንደሚካሄድ እና መግቢያ በ ነፃ መሆኑን የ 19ኛው አዲስ ኢንተርናሽናል በፊልም ፌስቲቫል ኮርዲኔተር የሆኑት መና ሀይሌ ለግዮን መፅሄት ገልፀዋል።

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

ከሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ የተላለፈ ጥሪ

በክልላችን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እያደገ የመጣው የተሳሳተ ስሌት የወለደው...

በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ በከባድ መሳሪያዎች የታገዘ  የተኩስ ልውውጥ ተካሄደ

ለዓለም የንግድ ሰንሰለት እጅግ ስትራቴጂካዊ በሆነው የሆርሙዝ ባህረ ወሽመጥ...

የሲ.ኤን.ኤን መስራች ቴድ ተርነር ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

የዓለማችን ግዙፍ የዜና አውታር ሲኤንኤን መስራች ቴድ ተርነር በ87...

የኢትዮጵያ አጠቃላይ ብድር 51.8 ቢሊዮን ዶላር መድረሱ ይፋ ሆኗል

ኢትዮጵያ  በድጋፍ መልክ ከአሜሪካ በየዓመቱ  በመንግስት በኩል ፈሰስ የሚደረግ...