55 ተሳፋሪዎች ከአውሮፕላን አደጋ በሰላም ተረፉ!

Date:

​* በባህር ዳርቻው ላይ አረፈ&

በምድራችን ከሚከሰቱ አደጋዎች የመትረፍ እድል እጅግ ጠባብ ከሆነባቸው የአውሮፕላን አደጋዎች መካከል፤ በጎረቤት ሀገር ሶማሊያ የተሰማው ዜና & ተብሏል።

​የአደጋው ዝርዝር:
በስታርስኪ ኤቪዬሽን (Starsky Aviation) የሚንቀሳቀሰው እና  Fokker 50 የተባለው የጭነትና የተሳፋሪ አውሮፕላን፤ ከሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ እንደተነሳ የቴክኒክ ችግር አጋጥሞታል።

​የፓይለቱ ጥረት:
አብራሪው አውሮፕላኑን ወደ ማረፊያ ጣቢያው ለመመለስ ቢሞክርም ሳይሳካለት ቀርቶ፤ ከማረፊያ መስመሩ (Runway) ወጥቶ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኘው የህንድ ውቅያኖስ ጥልቀት የሌለው የባህር ዳርቻ  (Jasiira Beach) ላይ በሆዱ አርፏል።

​ውጤቱ:
በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ 55 ተሳፋሪዎች እና የበረራ ባለሙያዎችን ህይወት ማትረፍ ተችሏል። በአደጋው ህይወቱ ያለፈ ሰው የሌለ ሲሆን ጥቂት ሰዎች ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል።

ዘ ሚረር / ኤርላይቭ

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...