ምጣኔ ሀብት

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ስለ ፋይዳ በተመለከተ ውሳኔ አስተላለፉ

የባንክ ሂሳብን ከፋይዳ (ብሔራዊ መታወቂያ) ጋር የማስተሳሰር ስራን በተመለከተ የተላለፈ ውሳኔን ስለማሳወቅ በፋይናንስ ተቋማት ውስጥ የሚታየውን የማንነት ማረጋገጫ ክፍተት ለመሙላት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ "ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን እንደ ቀዳሚ የማንነት መለያ መታወቂያ የመጠቀም ተግባር መጀመሩ...

ባለሃብቶች ከገቢ ግብር ነጻ እንዲሆኑ በመፈቀዱ የተሰጠ መግለጫ

የአገራችን የኢንዱስትሪ ልማት በሚፈለገው መጠን እንዳያድግ ምክንያት ከሆኑት መካከል የካፒታል እጥረት፤ የግብአት አቅርቦት ችግር  እና የባለሙያ እጥረት በዋንኛነት ሊጠቀሱ የሚችሉ ናቸው። በመሆኑም እነዚህን ችግሮች ደረጃ በደረጃ በማቃለል የአገር ውስጥ ኢንዱስትሪ ልማትን  ማሳደግ ይገባል።በዚህም መሰረት...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያ

ፈቃድ በሌላቸው ድርጅቶች ገንዘብ መላክ ወንጀል ነው! የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕጋዊ መንገድ የገንዘብ ማስተላለፍ ፈቃድ ያላቸውን 23 ድርጅቶች ዝርዝር ዛሬ ይፋ አድርጓል። ባንኩ ፈቃድ በሌላቸው መንገዶች ገንዘብ መላክም ሆነ መቀበል በሕግ እንደሚያስጠይቅ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። ​ፈቃድ ያላቸው...

አራት ባንኮች የብሔራዊ ባንክን ‹‹ከባድ›› የብድር ጫና የመቋቋም አቅም ግምገማ ማለፍ አልቻሉም

የኢትዮጵያ የፋይናንስ ሥርዓት ከፍተኛ የብድር ጫና ቢያጋጥመው አራት ባንኮች በሕግ ከተቀመጠው የካፒታል መጠን በታች እንደሚወርዱና 8.3 ቢሊዮን ብር ተጨማሪ ካፒታል እንደሚያስፈልጋቸው፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ማክሰኞ መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም. ባወጣው የፋይናንስ መረጋጋት ሪፖርት...

ኢትዮጵያና ጣሊያን በቡድን 20 ማዕቀፍ ስር የሁለትዮሽ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራረሙ

በሮም በተካሄደ የፊርማ ሥነ-ሥርዓት፣ የኢትዮጵያ የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ የሁለትዮሽ የዕዳ ሽግሽግ ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህ ስምምነት ኢትዮጵያ የጀመረችውን የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ለመደገፍና የውጭ ዕዳ ጫናን ለመቀነስ ያለመ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች