ብዝሃ ሃይማኖት

ሆሳዕና በአርያም

በወንድማችሁ መከራ አንድ_ የምትሆኑ ታዩ ዘንድ ኑ 💠ቃል ቀዳማዊ ነው ። ያ ቃል የእግዚአብሔር ቃል ነው ። ያ ቃል ሥጋ ሆነ በእኛም አደረ ከእኛም ሠወረው ።💠የሚጠፋ ሥጋን ለበሰ የማይጠፋም አደረገው በዚህች ሥጋ የማይገረፍ አምላክ ተገረፈ። 💠በወንድማችሁ...

ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት

የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት...

የእንጦጦ ኪዳነ ምሕረት የገቢ ማሰባሰቢያ ሪከርድ በመስበር ተጠናቀቀ

ከመጋቢት 11 እስከ መጋቢት 12/2018 በእንጦጦ ኪዳነምሕረት አዳራሽ ሲከናወን የነበረው የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 170,000,000.000 /አንድ መቶ ሰባ ሚሊያን/ ብር በመሰብሰብ ተጠናቀቀ። ከዚኽ ውስጥ 139,000,000.00 ሚሊዬን ብር የተረጋገጠ ሲሆን ቀሪው 31 ሚሊዬን ብር ደግሞ ቃል የተገባ...

በዋልድባ ሰቋር ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም ሁለት መነኮሳት ሲገደሉ አንድ ረድዕ ቆስለዋል

በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት በአድርቃይ ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የዋልድባ ሰቋር ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም በ480 ዓ.ዓ እንደተመሠረተ የሚነገርግለት ነው። በገዳሙም ውስጥ በአሁኑ ሰዓት 700 የሚጠጉ ገዳማውያን መነኮሳት ይኖራሉ። ለማኅበረ ቅዱሳን የቴሌቪዥን ጣቢያ በደረሰው መረጃ...

ደብረ ዘይት፡ የዐቢይ ጾም አምስተኛው ሳምንት

መ/ር ጌታቸው በቀለቅዱስ ያሬድ በድጓው የዐቢይ ጾምን መካከለኛ (እኩሌታ) ሳምንት እሑድ የጌታችን ዳግም ምጽአት መታሰቢያ አድርጎ “ደብረ ዘይት” በማለት ሰይሞታል፡፡ በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የደብረ ዘይት በዓል የጌታችን ዳግም ምጽአት፣ የዓለም ፍጻሜ ጉዳይ የሚሰበክበት እና...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች