ቴክኖ-ቢዝ

ከመጠን በላይ መረጃ የመቀበል አደጋ

በአሁኑ የዲጂታል ዘመን በየቀኑ የምናስተናግደው የመረጃ ብዛት አዕምሯችን ሊሸከመው ከሚችለው በላይ እየሆነ መጥቷል። ይህ ሁኔታ በሳይንሱ "Cognitive Overload" ይባላል። አዕምሯችን በአንድ ጊዜ ሊያከናውነው የሚችለው ተግባር ውስን በመሆኑ ተደራራቢ መረጃዎችን ስንጭንበት የሚፈጠር ችግር ነው። መረጃዎች በበዙ ቁጥር...

ኢትዮጵያዊው የቴክኖሎጂ ይዘት ፈጣሪ አገሩን ወክሏል

ታዋቂው ቢሊየነር ጃክ ማ በአፍሪካ ስራ ፈጣሪዎችን ለማበረታታት ባቋቋሙትና በጠቅላላው የ1.5 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት በሚያበረክተው Africa’s Business Heroes (ABH) መድረክ ላይ ኢትዮጵያዊው የቴክኖሎጂ ይዘት ፈጣሪ ጆኤል ጣልአርጌ (Joel Talargie) ሀገራችንን በኩራት ወክሏል፡፡ ጆኤል በዚህ ታላቅ...

ኃላፊነት የጎደለው የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምና መፍትሄዎቹ…

ከባህል፣ ከእሴትና ሥነምግባር ያፈነገጠ ኃላፊነት የጎደለው የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም መፍትሄ ሊበጅለት ይገባል አሉ ምሁራን። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው ምሁራን ከባህልና እሴት ያፈነገጡ ይዘቶችን የሚያጋሩ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች መበራከት አሳሳቢ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በጅማ ዩኒቨርስቲ ሶሺዮሎጂ ትምህርት...

የኢንተርኔት ተጠቃሚዎችን የግል መረጃ አደጋ ላይ የጣለ አዲስ የክሮም Chrome ክፍተት መገኘቱ ተገለጸ

ይህን ተከትሎም ጎግል ለክሮም መረጃ ማፈላለጊያዉ Browser በአስቸኳይ ሊተገበሩ የሚገባቸው ሶስት አደገኛ ክፍተቶች መድፈኛ አዲስ ማሻሻያ Patch መልቀቁን አስታውቋል። ከእነዚህ ክፍተቶች መካከል አንዱ በተለይ እጅግ አደገኛ ሲሆን፣ የግል መረጃዎችን ለመጥለፍ በመረጃ ጠላፊዎች በንቃት ጥቅም ላይ...

በኢትዮጵያ ላይ ‘ሰርጎ ገብ’ የተሰኘው የሳይበር ጥቃት ሙከራ በከፍተኛ መጠን የሚፈጸም ነዉ

በኢትዮጵያ ላይ ከሚፈጸሙ የሳበር ጥቃት ከሙከራዎች መካከል ከፍተኛውን መጠን የያዘው ‘ሰርጎ ገብ’ የተሰኘው የሳይበር ጥቃት መሆኑን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር (ኢመደአ) አስታወቀ። ይህ የሳይበር ጥቃት በድረ ገጽ፣ በቁልፍ መሠረተ-ልማቶች እና ሌሎች ዘርፎች ላይ ዒላማ ያደረገ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች