ትምህርት

” መንግስት የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን የመዝጋትም ሆነ የማዳከም ፍላጎት የለንም

የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን፣ በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተዋናዮች በዳግመ ምዝገባው ዙርያ ላቀረቡት ቅሬታ ምላሽ ሰጥቷል፡፡ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ውብሸት ታደለ፣ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃለመጠይቅ፣ መንግስት ተቋማቱን የማጥፋት እቅድ አለው እየተባለ ለሚቀርበው...

381 ትምህርት ቤቶች የ6ኛ ክፍል ተማሪዎቻቸውን በሙሉ አሳለፉ

በአዲስ አበባ የ6ኛ ክፍል ካስፈተኑ ትምህርት ቤቶች 381 ያህሉ ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ አሳለፉ። የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዘላለም ሙላቱ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ የፈተና ውጤት ይፋ አድርገዋል። በወቅቱ እንደተናገሩት፤ ፈተናውን ከወሰዱ 79 ሺህ...

የ6ኛ ክፍል ተማሪ ሳለች ለእናቷ የገባችውን ቃል ያሳካችው ተመራቂ

የአብስራ ሽፈራው ትባላለች። የ6ኛ ክፍል ተማሪ ሳለች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእናቷ ምርቃት ላይ ተገኝታ ነበር። ያኔ ታዲያ "በዚህ ግቢ ተምሬ እመረቅበታለሁ" ስትል ለእናቷ ቃል ገብታላት ነበር። እነሆ ዛሬ የአብስራ ያን ቃሏን አሳክታለች። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይኮሎጂ...

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት

ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በአዘዞ ቁጥር 2 መምህራን መኖሪያ ኮንዶሚኒየም መንደር ውስጥ አዲስ የማህበረሰብ ትምህርት ቤት አስገንብቶ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታወቀ። ይህ ትምህርት ቤት የዩኒቨርሲቲው መምህራን፣ የሆስፒታል ሐኪሞች፣ የጤና ባለሙያዎችና ሌሎች ሰራተኞች ልጆች ከቅድመ መደበኛ እስከ 12ኛ...

” ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም “

አጠቃላይ 190 ሺህ ተፈታኞች ፈተናቸውን በኦንላይን ይወስዳሉ። የመጀመሪያ ቀን የኦንላይን ፈተና ውሎን ተከትሎ ከትምህርት ሚኒስቴር ማሳሰቢያ ሰጥቷል። በዚህም ፤ " ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም " ብሏል። " ተፈታኙ ይህንን ማድረጉንም በፈተና...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች