ልዩ ልዩ ዜና

ተወዳጅዋ ሙዚቀኛ ብሌን ዮሴፍ በራሷ ዩትዮብ ገፅ አዲስ ነገር ጠብቁ ትላለች

ድምፃዊት እና የሙዚቃ ባለሞያ/መምህርት ብሌን ዮሴፍ  በሙዚቃ ዳኝነት በኮካ- ኮላ ሱፐር እስታር እንዲሁም በፋና ላምሮት በዳኝነት አገልግላለች፡፡ በፋና ላምሮት ቆይታዋ ከምዕራፍ ሁለት ጀምሮ እስከ ምዕራፍ አስራ ስድስት በየምዕራፎቹ እንዲሁም የአራተኛው የአሸናፊዎች አሸናፊ ድረስ በዳኝነት በፋና...

የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን የሕይወት ታሪክ

"የተወደዳችሁ ቤተሰቦቻችን የሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን የሕይወት ታሪክ መጽሐፍ ቅዳሜ መጋቢት 13 ከጠዋት 3፡00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ይመረቃል፡፡ በዕለቱም ከሎሬት ስራዎች ቅንጭብ ተውኔት ፣ግጥም : ሙያዊ ዳሰሳ እና ትዝታዎቻቸዉን ያጋሩናል...

“በትግራይ ክልል የሚስተዋለው የስልጣን ወረራ የተናጠል ተግባር ሳይሆን ከኤርትራ መንግሥት ጋር የተቀናጀ ነው” በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች

በትግራይ ክልል በግድየለሽነት እየተፈጸመ ያለው የስልጣን ወረራ የተናጠል ተግባር ሳይሆን፤ ትግራይን ለማተራመስ ሲጥር ከነበረው ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመቀናጀት የሚፈጸም ነው ሲሉ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ሦስት የፖለቲካ ፓርቲ ጥምረቶች ገለጹ። በቅርቡ ጥምረት የመሠረቱትና በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱት ውድብ...

የወንዝ ብክለት ፈጻሚዎች ላይ ከ6.7 ሚሊዮን ብር በላይ ቅጣት ተጣለባቸው

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን፣ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመተባበር፣ ፍሳሽ ቆሻሻ ወደ ወንዝ የለቀቁ 24 ድርጅቶችና 3 ግለሰቦች ላይ በአጠቃላይ 6,700,000 ብር (ስድስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ሺህ ብር) የገንዘብ ቅጣት መጣሉን...

ሕዝብ የተሰበሰበበት ቦታ ላይ ትንባሆ ማጨስ አግባብ እየቀነሰ መምጣቱ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ሕዝብ የተሰበሰበበት ቦታ፣ መንገዶች እና የተለያዩ ተቋማት ውስጥ እንደፈለጉ ትንባሆን የሚያጨሱ ሰዎች እየቀነሱ ስለመምጣታቸው የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታውቋል። ይህም የሆነበት ትንባሆ እንዳይጨስ የሚከለክለው ሕግ ተግባራዊ በመደረጉ እንደሆነ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች