ስፖርት

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸንፈዋል

በጀርመን በርሊን በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ ድል ተቀዳጅቷል ። በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ገመቹ ዲዳ 58:43 በመግባት በአንደኝነት አሸንፏል ። በሴቶች አትሌት ፎትየን ተስፋይ በ 1:03.35 በመግባት የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል አንደኛ...

ጆዜ ሞሪኒሆ ተቀጡ

በቱርክ ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ከጋላታሳራይ በነበራቸው ጨዋታ ያልተገባ ድርጊት የፈጸሙት አሰልጣኙ የ3 ጨዋታ ቅጣት ተጥሎባቸዋል። ፌነርባቼ 2 ለ 1 በተሸነፈበት ጨዋታ ፖርቹጋላዊው ጆዜ ሞሪኒሆ የጋላታሳራይ አሰልጣኝ የሆነውን ኦካን ቡሩክ አፍንጫ ይዘው በመጎተታቸው ነው ቅጣቱ የተጣለባቸው። የቀድሞው...

በማንችስተር ደርቢ የኳታር የጸጥታ ሀይሎች ይሳተፋሉ

ዛሬ ምሽት 12:30 ላይ በታላቁ ኦልድ ትራፎርድ ስታዲየም በሚደረገው የማንቹሪያን ደርቢ ላይ የኳታር የጸጥታ ሀይሎች በደህንነት ስራ ላይ እንደሚሳተፉ ተነገሯል። የማንቹሪያን ደርቢ ጨዋታ ተጠባቂ ሲሆን ባለሜዳዉ ማንችስተር ዩናይትድ ወደ ወራጅ ቀጠናዉ ዝቅ ላለማለት ለሲቲዝኖቹ ደግሞ...

አትሌት ድርቤ ወልተጂ አሸነፈች

በጃማይካ እየተካሄደ በሚገኘው ግራንድ ስላም ትራክ ላይ በተደረገ ውድድር አትሌት ድርቤ ወልተጂ አሸንፋለች። በሴቶች 1500 ሜትር አጭር ርቀት በተደረገው ውድድር አትሌት ድርቤ 4: 04.51 በመግባት በበላይነት አጠናቃለች አትሌት ድርቤ ወልተጂ በ800 ሜትር 2ኛ የወጣችበት ውጤት ተደምሮ...

ለተንታ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል የትጥቅ ድጋፍ ተደረገ

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በየዓመቱ ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል ለአትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከላት፣ፕሮጀክቶች፣ ለክልል እና ለከተማ አስተዳደሮች አትሌቲክስ ፌዴሬሽኖች የስፖርት አልባሳት ድጋፍ ማድረግ ነው :: የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ለተንታ አትሌቲክስ ማሰልጠኛ ማዕከል ዓመታዊ የስፖርት...

መጽሔቶች

ዜናዎች

spot_imgspot_img
በቅርብ የወጡ ጽሑፎች