“ለማንም ተቋም ሕጋዊ ውክልና አልሰጠሁም”

Date:

የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አዲስ ፓስፖርት ለማውጣት፣ ለማደስም ሆነ የጠፋባቸውን ለመቀየር ቀጠሮ ለማሲያዝ ለማንም ተቋም ሕጋዊ ውክልና አልሰጠውም ብሏል።

አገልግሎቱ አክሎም በ2017 በጀት ዓመት ለ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ዜጐች የፓስፖርት አገልግሎት መስጠቱን ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢቂላ መዝገቡ ተናግረዋል።

አክለውም በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ለሥራ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ የውጭ ዜጎች፣ ከዓለም አቀፍ ኮንፍረንስ ተሳታፊዎች ፣ ከቱሪዝም እና ከፓስፖርት አገልግሎት ከ34 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱንም ገልፀዋል፡፡ 

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...