ረመዳን ነገ ይጀምራል !

Date:

ጨረቃ ዛሬ ምሽት በመታየቷ፣ የ1 ሺህ 447ኛው የረመዳን ጾም ነገ ረቡዕ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታውቋል።

ይህ ቅዱስ ወር የመረዳዳት፣ የመተሳሰብ፣ የይቅርታና የማህበራዊ ትስስር ጊዜ በመሆኑ፣ አቅመ ደካሞችን በመርዳትና በመመገብ እንድናሳልፈው ጠቅላይ ምክር ቤቱ ጠይቋል።

መልካም የረመዳን ጾም ይሁንላችሁ!

ያጋሩ!

መጽሔቶች

በብዛት የተነበቡ

ተጨማሪ ጽሑፎች
ተመሳሳይ

አክሊሉ ወንድሞቹ ለንባብ በቃ

በፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የልጅነት ታሪክ ላይ ያተኮረ ለታዳጊዎች...

የኢራን ተፈጥሮአዊ ምሽጎች እና ስትራቴጂካዊ ጥበብ

​ግዮን መጽሔት :- በመካከለኛው ምስራቅ የጂኦ-ፖለቲካ ትኩሳት...

ለአድዋ ድል መታሰቢያ በአሜሪካ ቀን ተሰየመ

በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት...

ኢሎን መስክ የዓለማችን የመጀመሪያው ትሪሊዮነር ሆነ

ኢሎን መስክ የሀብት መጠኑ 1 ትሪሊዮን ዶላር ያለፈ የመጀመሪያው...